ሕዳር 23/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) ኤርትራ በኢትዮጵያ ይዛቸዉ ካለችዉ አካባቢዎች መዉጣት ይኖርባታል ሲሉ ከአሐዱ ጋር ቆይታ ያደረጉ ዲፕሎማቶች እና የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ተናግረዋል።
ሕዳር 23/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) የቀድሞው የሰላም ሚኒስትር የነበሩት አቶ ብናልፍ አንዱዓለም ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው ተሹመዋል።
ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገራት የሚመጣባትን የፀጥታ ስጋት ለመከላል በየትኛውም ሁኔታ ቢሆን እራሷን የመጠበቅ ህጋዊ መሰረት አላት ተባለ፡፡
የቡና ኤክስፖርት በ2016 ዓ.ም ከ200 ሚሊዮን ዶላር በላይ ማስገኘቱን የኢትፖጵያ ኢምፖርት ኤክስፖርት ባለስልጣን የሆኑት አቶ አሸናፊ መኮንን ገለፁ ዓ.ም ከ200 ሚሊዮን ዶላር በላይ ማስገኘቱን የኢትፖጵያ ኢምፖርት ኤክስፖርት ባለስልጣን
ኤፍ ኤም 94.3