መንግሥት ለቀይ ባህር ሲል ኤርትራን የመውረር ፍላጎት እንደሌለውም ተናግረዋል
"በአንድ እግራቸው በርሃ በአንድ እግራቸው ፓርላማ ያሉ አካላት አራት ኪሎ የመግባት አባዜያቸው የሚለቃቸው አይደለም" ብለዋል
የስልጣን ሽኩቻ እና ዲሞክራሲያዊ አለመሆን ፓርቲው በሚፈለገው ልክ ጠንካራ እንዳይሆን አድርጎታል ብለዋል
ኤፍ ኤም 94.3