ሕዳር 23/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) በኢትዮጵያ እንደቴሌግራም፣ ኢንስታግራምና ፌስቡክ በመሳሰሉት የበይነ መረብ አውታሮች በመጠቀም የሚሸጡ የሚለውጡ ነጋዴዎች እየተበራከቱ መምጣታቸውን ተከትሎ፤ ከግብይቶች መንግሥት ማግኘት ያለበትን ታክስ እያሳጡት መሆኑን የፓሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት አስታውቋል።
የቡና ኤክስፖርት በ2016 ዓ.ም ከ200 ሚሊዮን ዶላር በላይ ማስገኘቱን የኢትፖጵያ ኢምፖርት ኤክስፖርት ባለስልጣን የሆኑት አቶ አሸናፊ መኮንን ገለፁ ዓ.ም ከ200 ሚሊዮን ዶላር በላይ ማስገኘቱን የኢትፖጵያ ኢምፖርት ኤክስፖርት ባለስልጣን
ኤፍ ኤም 94.3