ሕዳር 23/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) ኤርትራ በኢትዮጵያ ይዛቸዉ ካለችዉ አካባቢዎች መዉጣት ይኖርባታል ሲሉ ከአሐዱ ጋር ቆይታ ያደረጉ ዲፕሎማቶች እና የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ተናግረዋል።
ሕዳር 23/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) የቀድሞው የሰላም ሚኒስትር የነበሩት አቶ ብናልፍ አንዱዓለም ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው ተሹመዋል።
ኤፍ ኤም 94.3