ሕገ-ወጥ የቅርስ ዝውውርን ሁሉም ሊያስቆመው እንደሚገባ ተጠቁሟል
👉 ካሣሁን ፎሎ ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ኮንፌዴሬሽኑን በፕሬዚዳንትነት እንዲመሩ በድጋሚ ተመርጠዋል
ለቭላድሚር ፑቲን አስተዳደር ድጋፍ ለማድረግ ወደ ዩክሬን ግዛቶች የገባው የሰሜን ኮሪያ የልዩ ሃይል ጦር በከፈተው ጥቃት፤ በአንድ መንደር ውስጥ ብቻ 300 የሚደርሱ ዩክሬናዊያንን መግደሉ ተገልጿል፡፡
በዚህ ሳምት በሶሪያ ኢሌፕ ግዛት ጥቃት እየፈፀሙ የሚገኙት የሽብር ቡድኖች በዩክሬን ልዩ ወታደራዊ ስልጠና ተስጥቷቸዋል ሲል ኬየቭ ፖስት አስነብቧል
ሕዳር 25/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) የቀድሞ ተዋጊዎችን ወደ ማህበረሰቡ ለመቀላቀል እየተሰራ ያለው ሥራ መቀጠሉን የገለጸው የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን፤ በትግራይ ክልል ወደ ማህበረሰቡ ለመቀላቀል ካሰባቸው 70 ሺሕ በላይ የቀድሞ ተዋጊዎች መካካል 2 ሺሕ ገደማ የሚሆኑት በማዕከሉ ስልጠና መውሰዳቸውን ገልጿል፡፡
ኤፍ ኤም 94.3