👉 ካሣሁን ፎሎ ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ኮንፌዴሬሽኑን በፕሬዚዳንትነት እንዲመሩ በድጋሚ ተመርጠዋል
ለቭላድሚር ፑቲን አስተዳደር ድጋፍ ለማድረግ ወደ ዩክሬን ግዛቶች የገባው የሰሜን ኮሪያ የልዩ ሃይል ጦር በከፈተው ጥቃት፤ በአንድ መንደር ውስጥ ብቻ 300 የሚደርሱ ዩክሬናዊያንን መግደሉ ተገልጿል፡፡
በዚህ ሳምት በሶሪያ ኢሌፕ ግዛት ጥቃት እየፈፀሙ የሚገኙት የሽብር ቡድኖች በዩክሬን ልዩ ወታደራዊ ስልጠና ተስጥቷቸዋል ሲል ኬየቭ ፖስት አስነብቧል
ሕዳር 25/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) የቀድሞ ተዋጊዎችን ወደ ማህበረሰቡ ለመቀላቀል እየተሰራ ያለው ሥራ መቀጠሉን የገለጸው የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን፤ በትግራይ ክልል ወደ ማህበረሰቡ ለመቀላቀል ካሰባቸው 70 ሺሕ በላይ የቀድሞ ተዋጊዎች መካካል 2 ሺሕ ገደማ የሚሆኑት በማዕከሉ ስልጠና መውሰዳቸውን ገልጿል፡፡
ሕዳር 25/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) ብሔራዊ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን፤ በአገር ውስጥ ተፈናቃዮች ዙሪያ ከተለያዩ ረጂ ተቋማት የሚወጡ መረጃዎች መሬት ላይ ካለው ሀቅ ጋር አይገናኙም ሲል ለአሐዱ ገልጿል።
ሕዳር 25/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) ሕገወጥ የነዳጅ ግብይትን ይገታል የተባለለት ከ 300 ሺሕ እስከ 700 ሺሕ ብር የገንዘብ መቀጮ ያለው ሕግ ወጥቶ፤ ባለፈው ሳምንት ጀምሮ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቅረቡን የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን አስታውቋል።
👉 "ከደረሰኝ ጋር ቁጥጥር እያደረገ የሚገኘው ገቢዎች ቢሮ ነው" ንግድ ቢሮ
ሕዳር 25/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ከተለያዩ ፓርቲዎች የሰበሰበውን ወደ 7 የሚሆኑ ዋና አጀንዳዎችንና 64 የሚሆኑ ንዑስ አጀንዳዎችን ሰብስቦ ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስረክቧል።
ሕዳር 25/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) በ2017 ሁለት ወራት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ 6 ማደያዎች ላይ እርምጃ ሲወሰድ ሁለት ማደያዎች በጊዜያዊነት ሥራ ማቆማቸውን የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አስታውቋል።
ሕዳር 25/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) በደቡብ ኢትዮጵያ በጋሞ ዞን የሚገኘው የነጭ ሳር ብሔራዊ ፓርክ አዋሳኝ አካባቢ የሚኖሩ ማሕበረሰቦች ወደ ፓርኩ ዘልቀው በመግባታቸው እና በፓርኩ ውስጥ የሚገኘው የዱር እንስሳት አደን በመደረጉ ፓርኩ ስጋት ላይ መሆኑ በተደጋጋሚ ሲገለጽ ቆይቷል፡፡
ኤፍ ኤም 94.3