ሕዳር 25/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) በኢትዮጵያ ያለዉ የዋጋ ንረት በሚቀጥሉት ወራት ከነበረዉ 16 ነጥብ 1 በመቶ በ10 በመቶ ጨምሮ፤ 26 ነጥብ 1 በመቶ ሊደርስ እንደሚችል የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ባለሙያዎች ማህበር ያወጣው የፖሊሲ ጥናት አመላክቷል።
ኢትዮጵያ ቡና ከአርባምንጭ ከተማን 2-0 በረቱበት ጨዋታ ላይ ግቦቹን ዲቫይን ዋቹኩዋ እና ኦካይ ጁል ማስቆጠር ችለዋል።
ሕዳር 24/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) ኢትዮጵያ ውስጥ ከአስር ሴቶች መካከል አንዷ አካላዊ ጥቃት እንደሚደርስባት የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ አስታውቋል።
ሕዳር 24/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) በአዲስ አበባ ከተማ ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ የሚገኝ አንድ በርበሬ ከባዕድ ነገር ጋር ተቀላቅሎ የሚመረትበት መጋዘን ላይ እርምጃ መወሰዱ ተገልጿል።
ሕዳር 24/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) በኢትዮጵያ በየዓመቱ 5 ሺሕ ሴቶች በማህፀን በር ካንሰር በሽታ የሚያዙ ሲሆን፤ 3 ሺሕ የሚሆኑት ደግሞ ሕወታቸው እንደሚያልፍ የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ የዘርፉ አስተባባሪ አቶ ወንድወሰን በርሄ ለአሐዱ ተናግረዋል፡፡
ሕዳር 24/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) የኦሮሚያ ክልል መንግሥት እና የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት አመራሮች የተደረሰውን የሰላም ስምምነት ተከትሎ፤ የሠራዊቱ አባላት ወደ ተዘጋጀላቸው ካምፕ መግባት መጀመራቸው ተገልጿል፡፡
ሕዳር 24/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) በጣልያን ዳግም ወረራ ወቅት የተገደሉት የራስ ደስታ ዳምጠው የኮከብ ቅርጽ ያለው የወርቅ ሜዳሊያ ለጨረታ መቅረቡን ተከትሎ፤ ቅርሱን ለማስመለስ እንደሚፈልጉ ቤተሰቦቻቸው ገልጸዋል።
ሕዳር 24/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) በኦሮሚያ ክልል ዱከም ከተማ በሕገወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ ሁለት ሙሉ የነዳጅ ቦቴ በቁጥጥር ሥር መዋሉን የኦሮሚያ ንግድ ቢሮ አስታውቋል።
ሕዳር 24/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙና የፕላስቲክ ምርቶችን በመጠቀም ምርት የሚያሽጉ፣ መሸጫ መለወጫ የሚደደርጉ ኢንዱስትሪዎች፤ ማስጠንቀቂያ እንደደረሳቸው የከተማ አስተዳደሩ የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ለአሐዱ ተናግሯል።
ሕዳር 24/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) በኢትዮጵያ ከ17 ነጥብ 6 በመቶ በላይ ሰዎች የአካል ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው የአለም ጤና ድርጅትና አለም ባንክ ያጠናው ጥናት መጠቆሙ ተገልጿል፡፡
ኤፍ ኤም 94.3